Author: firehiwot fekadu

ኢትዮጵያ በጂኦተርማል ኃይል ዘርፍ ያላትን እምቅ ሀብት ለማልማት ይሰራል!

ኢትዮጵያ በጂኦተርማል ኃይል ዘርፍ ያላት እምቅ ሀብት በመንግሰትም ይሁን በግሉ ዘርፍ ጥቅም ላይ ሲውል ለሀገራችን የሀይል አቅርቦት ተጨማሪ አቅም ይሆናል። ባለፉት አመታት በአርሲ ኢተያ የጂኦተርማል ኃይል ለማምረት አንቅስቃሴ ላይ የቆየው TM Geothermal operation PLC.(TMGO) በመጀመሪያው ምእራፍ ላይ 50 ሜ.ዋት ኃይል የሚያመነጭ ሲሆን ኩባንያው በዛሬው እለት የእንፋሎት ኃይል ማመንጫ ግንባታውን ለማከናወን ከMitsubishi Corporation እና SEPCOlll Electric […]
Read More

የጨው ምርትና ግብይት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

የጨው ምርትና ግብይት ላይ ያተኮረ እንዲሁም የምርት ሂደቱ በዜጎች ጤና ላይ ባለው ተጽእኖ ዙሪያ የንግድ ሚኒስቴር እና የማዕድን ሚኒስቴር ባለሙያዎች በትብብር ጥናት አድርገዋል፤ባለሙያዎቹ በርካታ ግብአቶችንና ግኝቶችን ለይተዋል:: በዛሬው እለትም ከንግድ ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ ጋር አፋር ሰመራ ተገኝተን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ እና ሌሎች የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የጥናቱ ሙሉ አውድ ላይ መግባባት […]
Read More

ከሁሉም ክልል የማዕድን ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የ8 ወር የሥራ አፈፃፀም ተገመገመ።

የግንባታ ግብዓቶችን በመጠንና በጥራት እንዲቀርቡ ማድረግ ፣ የወጭ ንግድ ምርቶችን በጥራት እና ብዛት መጨመር ላይ የተሰሩ ስራዎችን እንዲሁም አጠቃላይ የማዕድን ሀብታችን ጥቅም ላይ እየዋለበት ያለበትን መንገድ የገመገምን ሲሆን አፈፃፀሙም መልካም የሚባልና ከፍተኛ ተስፋ የሚታይበት ነው:: ቀጣይ ጊዜያችን የማዕድን ምርታችን በመጠንና ጥራት አሳድገን ለአለም ገበያ የምናቀርብበትና ለሀገራችን የውጪ ምንዛሪ ማገር የምንሆንበት እንዲሁም ከውጭ የሚናስገባቸውን ምርቶችም በሂደት […]
Read More

በኢትዮጵያ የጣሊያን አማባሳደር የ20ሚሊየን ብር ድጋፍ ለመስጠት ቃል ገቡ

የጣልያን አምባሳደር Agostino Palese ከማዕድን ሚኒስቴር ኢንጅነር ታከለ ኡማ ጋራ ባካሄዱት ውይይት የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለመስጠት ተስማምተዋል፡፡ ድጋፉ በአሶሳ ለሚገነባው የዕምነበረድ ፓርክ እንዲሁም የአሶሳ የዕምነበረድ ማሰልጠኛን ለመደገፍ የሚውል ነው፡፡በተጨማሪም ከቀጣዩ ሳምንት ጀምሮ የዕምነበረድ ሙያ ሰልጣኞች ወደ ጣልያን በመሄድ ስልጠና የሚያገኙ ይሆናል፡፡የተማረ የሰው ኃይላችንን ለማሳደግ የምንሰራው ስራም በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል፡፡
Read More

የማዕድን ሚኒስቴር ለአማራ ክልል 5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

በአሸባሪው የህዋሃት ቡድን ምክንያት በጦርነቱ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚውል የተለያዩ የቢሮ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በጦርነቱ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ ለክልሉ መንግስት አስረክቧል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አማካሪ አቶ ደሳለኝ አስራደ ሲሆኑ የአሸባሪው የህዋሃት ቡድን ባደረሰብን ወረራና ግፍ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የክልላችን ህዝቦች መልሶ ለማቋቋም እያደረግን ላለው ጥረት የሚያግዝ በመሆኑ ምስጋናችን […]
Read More

ለመስኖ ልማት ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት የሚቀርበውን የሲሚንቶ ፍላጎት ለማሟላት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡

በመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጊዜውን ጠብቀው እንዲጠናቀቁ የሚያስችል የሲሚንቶ ምርት አቅርቦት ከአምራቾች በቀጥታ እንዲያገኙ ተወሰኗል፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር ከመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ለመስኖ ልማት ፕሮጀክት የሚያስፈልገውን የሲሚንቶ አቅርቦት ከአምራቾች በቀጥታ እንዲያገኙ ተወስኗል፡፡ ለግንባታ የሲሚንቶ አቅርቦት ወሳኝ በመሆኑ በደላሎች አማካኝነት የሚቀርበውን የሲሚንቶ ምርት በቀጥታ እንዲያገኙ በጋራና በቅንጅት መስራት ይጠበቅብናል፡፡ በዚሁ መሰረትም ከመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር […]
Read More

የማዕድን ኤግዚቢሽን እና ፎረም በየክልሎቹ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት፡፡

የማዕድን ሚኒስቴር በሐገሪቱ የሚገኘውን የማዕድን ሃብት በሚገባ በማልማት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል፡፡ ዘርፉ ከፍተኛ የሆነ ኢንቨስትመንት የመሳብ አቅም ያለው ሲሆን በመንግስትም ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶታል፡፡ የማዕድን ሃብት ክምችት በየክልሎቹ የሚገኝ በመሆኑ ከዘርፉ አመራሮች ጋር በቅንጅት መስራትና መደገፍ ይገባል፡፡ ክልሎችም ሃብቱን በሚገባ ማስተዋወቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በክልሉ የሚገኘውን የማዕድን ሃብት ለማስተዋወቅ ያለመ ኤግዚቢሽንና ፎረም […]
Read More

ለ8 ኩባንያዎች የድንጋይ ከሰል ምርት ፈቃድ ተሰጠ፡፡

ኩባንያዎቹ ፈቃድ የተሰጣቸው በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ከሚገኙ ክምችቶች የድንጋይ ከሰል ማዕድንን አዋጭ በሆነ መንገድ በከፍተኛ ደረጃ በማምረት አና በማበልጸግ ለኢንዱስትሪ ግብዓትነት ለማቅረብ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማሟላት ነው፡:ስምምነቱን የማዕድን ሚኒስትር ክቡር ኢ/ር ታከለ ኡማ እና የኩባንያዎቹ ስራ አስኪያዎች ተፈራርመዋል፡፡ ኢቲ የማዕድን ልማት አክሲዮን ማኅበር እና ኢስት አፍሪካ ሆልዲንግስ ኩባንያዎች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ ሰን ማይንኒግና […]
Read More

በወቅታዊ ሐገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡

የማዕድን ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በወቅታዊ ሐገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ለውይይቱ “የድህረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶች” በሚል ርዕስ በድህረ ጦርነት ያሉ ተስፋዎችና ስጋቶች ከክልሎች ነባራዊ ሁኔታ እንዲሁም ከብሔራዊ መግባባትና ከሀገር ግንባታ አንጻር የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተካሄዶበታል፡፡ ሰራተኞቻች ገንቢ የሆነ፣ ለሀገር ግንባታ ፋይዳው የጎላ ሀሳቦችን አንስተዋል፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር ሚንስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ […]
Read More

የማዕድን ዘርፍን ዋና የዕድገት ምንጭ ለማድረግ በቅንጅት ይሰራል ተባለ፡፡

የማዕድን ሚኒስቴር የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር ጋር ግምገማና ውይይት ተካሄዷል፡፡ በዘርፉ ባለፉት ሶስት ወራት ተጨባጭ ውጤት የተመዘገበበት መሆኑም ተጠቅሷል፡፡ የዘርፉ የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም በማዕድን ምርት አቅርቦት በከፊል የከበሩ የጌጣጌጥ ማዕድናት ከዕቅድ በላይ አፈጻጸም ተመዝግቧል፡፡ በኢንዱስትሪ ግብዓቶች ምርት በሲሚንቶ ምርትና አቅርቦት የነበረው ችግር በመፍታት በቀን እየተመረተ ያለውን 160,000 ሺ ቶን ወደ 240,000ሺ […]
Read More
MoM