Category: Uncategorized

ከሁሉም ክልል የማዕድን ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የ8 ወር የሥራ አፈፃፀም ተገመገመ።

የግንባታ ግብዓቶችን በመጠንና በጥራት እንዲቀርቡ ማድረግ ፣ የወጭ ንግድ ምርቶችን በጥራት እና ብዛት መጨመር ላይ የተሰሩ ስራዎችን እንዲሁም አጠቃላይ የማዕድን ሀብታችን ጥቅም ላይ እየዋለበት ያለበትን መንገድ የገመገምን ሲሆን አፈፃፀሙም መልካም የሚባልና ከፍተኛ ተስፋ የሚታይበት ነው:: ቀጣይ ጊዜያችን የማዕድን ምርታችን በመጠንና ጥራት አሳድገን ለአለም ገበያ የምናቀርብበትና ለሀገራችን የውጪ ምንዛሪ ማገር የምንሆንበት እንዲሁም ከውጭ የሚናስገባቸውን ምርቶችም በሂደት […]
Read More

ለመስኖ ልማት ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት የሚቀርበውን የሲሚንቶ ፍላጎት ለማሟላት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡

በመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጊዜውን ጠብቀው እንዲጠናቀቁ የሚያስችል የሲሚንቶ ምርት አቅርቦት ከአምራቾች በቀጥታ እንዲያገኙ ተወሰኗል፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር ከመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ለመስኖ ልማት ፕሮጀክት የሚያስፈልገውን የሲሚንቶ አቅርቦት ከአምራቾች በቀጥታ እንዲያገኙ ተወስኗል፡፡ ለግንባታ የሲሚንቶ አቅርቦት ወሳኝ በመሆኑ በደላሎች አማካኝነት የሚቀርበውን የሲሚንቶ ምርት በቀጥታ እንዲያገኙ በጋራና በቅንጅት መስራት ይጠበቅብናል፡፡ በዚሁ መሰረትም ከመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር […]
Read More

የማዕድን ኤግዚቢሽን እና ፎረም በየክልሎቹ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት፡፡

የማዕድን ሚኒስቴር በሐገሪቱ የሚገኘውን የማዕድን ሃብት በሚገባ በማልማት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል፡፡ ዘርፉ ከፍተኛ የሆነ ኢንቨስትመንት የመሳብ አቅም ያለው ሲሆን በመንግስትም ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶታል፡፡ የማዕድን ሃብት ክምችት በየክልሎቹ የሚገኝ በመሆኑ ከዘርፉ አመራሮች ጋር በቅንጅት መስራትና መደገፍ ይገባል፡፡ ክልሎችም ሃብቱን በሚገባ ማስተዋወቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በክልሉ የሚገኘውን የማዕድን ሃብት ለማስተዋወቅ ያለመ ኤግዚቢሽንና ፎረም […]
Read More

ኢ/ር ታከለ ኡማ በንቲ በድጋሚ የማዕድን ሚኒስቴር ሆነው ተሾሙ

ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ (ዶክተር) አዲስ ባቋቋሙት ካቢኔ ክቡር ኢ/ር ታከለ ኡማ በንቲ የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው በድጋሚ የተሾሙ ሲሆን  በማዕድን ዘርፍ የተጀመሩትን አመርቂ የስራ እንቅስቃሴዎች በበለጠ እንደሚያስቀጥሉ ሙሉ እምነት ተጥሎባቸዋል! ኢንጅነር ታከለ ዑማ ዘርፉን በመሩበት በአንድ ዓመት ውስጥ ከፍተኛው የውጭ ምንዛሬ መመዝገቡ ይታወቃል፡፡
Read More

በዘርፉ ሊያጋጥም የሚችለውን ሙስና እና ብልሹ አሰራር ለመድፈን የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ

በዘርፉ ሊከሰት የሚችለውን ሙስናና ብልሹ አሰራር ለመድፈን አገልግሎት አሰጣጡ ግልጽና ተጠያቂነትን ያማከለ የአሰራር ስርዓትን መዘርጋት ይገባል ተብሏል፡፡ ስልጠናው የአገር እድገት ማነቆ የሆነውን የሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን ለማስወገድ እና ለመቀነስ ይረዳል፡፡ በዘርፉ የሙስና እና ብልሹ አሰራር ምንጮችን በማሳየትና በቀጣይ ችግሩን ለመከላከል የሚጠቅሙ የማድረቂያ ስልቶችን በመንደፍ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ ያስችላል፡፡ የሙስና እና ብልሹ አሰራር የአገር ሰላም የሚያናጋ […]
Read More

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የከሰል ድንጋይ ፋብሪካ መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

የድንጋይ ከሰልን በሀገር ውስጥ ለማምረት ላሰብነው ሀሳብ ሁለተኛውን እርምጃ ተራምደናል። በዛሬው እለትም ከቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን በአሶሳ ሁለተኛውን የከሰል ድንጋይ ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታ አስጀምረናል ። ፋብሪካውን NOC የሚያስገነባውና በ11 ወራት የሚጠናቀቅ ይሆናል። በቀጣይ ቀናትም በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች ተጨማሪ የድንጋይ ከሰል ማምረቻዎችን ግንባታ እናስጀምራለን።  ፋብሪካዎቹ ማምረት ሲጀምሩ ሀገራዊ የማምረት አቅማችን […]
Read More

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

የኢፌዴሪ ማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች “ደማችን ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን” በሚል መሪ ቃል በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ለሀገር መከላከያ ሠራዊትም ደም ለግሰዋል፡፡ የህወኃት ጁንታ ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ ያደረሰውን ጥቃት አውግዘዋል፡፡ ህግ ለማስከበር ለተሰማራው ሃይል ደም በመለገስ የአጋርነት ድጋፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በቀጣይም ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል፡፡የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ […]
Read More
MoM