Author: firehiwot fekadu

ከወርቅ ማዕድን 241 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተመዘገበ

ባለፉት አምስት ወራት ከማዕድን የወጪ ንግድ በተለይም ከወርቅ 241 ሚሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል። አሁን ካለንበት ሀገራዊ ሁኔታ በተለይም በማዕድን አካባቢዎች የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮችን ተቋቁመን የተመዘገው ውጤት አበረታች ነው። ያሉ ችግሮችን እየፈታንና እየሄድንበት ያለውን መንገድ አጠንክረን ከቀጠልን የማእድን ምርታችን የኢኮኖሚያችን ማገር መሆን እንደሚችል እየታየ ያለው ውጤት ማሳያ ነው ሲሉ የማዕድን ሚኒስቴር ሚንስትር ኢ/ር ታከለ ዑማ […]
Read More

በክልሉ የሚገኘውን የተፈጥሮ ሃብት ለማልማት በቅንጅት ይሠራል ተባለ።

አዲስ የተዋቀረው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ካሉት በርካታ የተፈጥሮ ሃብቶች ውስጥ ወርቅና የድንጋይ ከሠል ይጠቀሳሉ። በማዕድን ሚኒስቴር በሁለቱ ሚንስትር ዴኤታዎች የተመራ ልዑክም በክልሉ የ3 ቀናት የስራ ጉብኝት እና ከክልሉ ካቢኔ አባላት ጋር ውይይት አካሂዷል። ክልሉ በአዲስ በመዋቀሩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገለገለ መኪና፣ 5 ኮምፒውተር፣ 1 ማባዣ ማሽን፣ 11 ተሽከርካሪ ወንበሮች እና ሌሎች የቢሮ ቁሳቁሶችን ድጋፍ […]
Read More

ከሲሚንቶ ፋብሪካ አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ

በየትኛውም ዘርፍ ወደፊት ለመጓዝ ሲታሰብ ሀገራዊ እድገታችንን የሚመጥን አቅርቦት ያስፈልጋል፡፡ በሲሚንቶ ምርት አቅርቦትን ለመጨመርና ለማሳደግ ከሲሚንቶ ፋብሪካ አመራሮች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ከአመራሮቹ ጋር የሲሚንቶ ምርት መጨመር በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ በመወያየት መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ በሲሚንቶ አመራቾች በኩል የተነሱ የጥሬ እቃ አቅርቦት ችግሮችንም ለመፍታት ከተወሰኑ ወራት በኃላ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የድንጋይ ከሰል ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ለመተካት መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡
Read More

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮች እና ሠራተኞች የ3 ወር ስራ ግምገማ እና የቀጣይ 3ወር እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ

እድገትን መመኘት ብቻውን በቂ አይሆንም ፤ ያቀድነውን ለመፈፀም መትጋት ይጠበቃል። የማዕድን ሚኒስቴር የተሰጠው ኃላፊነትን ለመፈፀም ቅንጅትን ዋነኛ ማዕከሉ አድርጓል። በቅንጅት የማዕድን ወጪ ንግድን እናሳድጋለን ፤ከዚህ በሻገርም ከውጪ የሚገቡ የማዕድን ምርቶችን በሀገር ወስጥ ለማምረት ትክክለኛው መንገድ ላይ እንገኛለን። ይህ ሁሉ ሀሳብ ያለ ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ሰራተኞች የሚሳካ አይደለም፤ህልማችን ከሰራተኞቻችን ጋር በቅንጅት የምናሳካው ነው። ባለፉት ሁለት ቀናት የሚኒስቴር […]
Read More

ኢ/ር ታከለ ኡማ በንቲ በድጋሚ የማዕድን ሚኒስቴር ሆነው ተሾሙ

ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ (ዶክተር) አዲስ ባቋቋሙት ካቢኔ ክቡር ኢ/ር ታከለ ኡማ በንቲ የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው በድጋሚ የተሾሙ ሲሆን  በማዕድን ዘርፍ የተጀመሩትን አመርቂ የስራ እንቅስቃሴዎች በበለጠ እንደሚያስቀጥሉ ሙሉ እምነት ተጥሎባቸዋል! ኢንጅነር ታከለ ዑማ ዘርፉን በመሩበት በአንድ ዓመት ውስጥ ከፍተኛው የውጭ ምንዛሬ መመዝገቡ ይታወቃል፡፡
Read More

በዘርፉ ሊያጋጥም የሚችለውን ሙስና እና ብልሹ አሰራር ለመድፈን የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ

በዘርፉ ሊከሰት የሚችለውን ሙስናና ብልሹ አሰራር ለመድፈን አገልግሎት አሰጣጡ ግልጽና ተጠያቂነትን ያማከለ የአሰራር ስርዓትን መዘርጋት ይገባል ተብሏል፡፡ ስልጠናው የአገር እድገት ማነቆ የሆነውን የሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን ለማስወገድ እና ለመቀነስ ይረዳል፡፡ በዘርፉ የሙስና እና ብልሹ አሰራር ምንጮችን በማሳየትና በቀጣይ ችግሩን ለመከላከል የሚጠቅሙ የማድረቂያ ስልቶችን በመንደፍ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ ያስችላል፡፡ የሙስና እና ብልሹ አሰራር የአገር ሰላም የሚያናጋ […]
Read More

የከፍተኛ ማዕድን ምርት ፈቃድ ተሰጠ

ከ6 የማዕድን ኩባንያዎች ጋር የምርት ፈቃድ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ኢ/ር ታከለ ኡማ እና የኩባንያዎቹ ስራ አስኪያጆች ተፈራርመዋል፡፡ ኩባንያዎቹ ፈቃድ የተሰጣቸው የማዕድን ፍለጋውን አጠናቀውና አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማሟላት ነው፡፡ ኩርሙክ ጎልድ ማይን ፣ኢትኖ ማይኒንግ እና ኦሮሚያ ማይኒንግ ኩባንያዎች የወርቅ ምርት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል፡፡ አሊ ሀሚል ካሐዲም የብሮሚን እና ክሎሪን ምርት ፈቃድ ወስዷል፡፡ […]
Read More

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረቡለትን ሰባት የማዕድን ምርት ፈቃዶች ተወያይቶ አጸደቀ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው እለት ባኪያሄደው ስብሰባ በሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የቀረቡለትን ሰባት የማአድን ምርት ፈቃዶች አጽድቋል፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ስምምነቶቹ የሚኖራቸውን የአዋጭነት፣ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ እንዲሁም የኩባንያዎቹን ካፒታል በዝርዝር ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ያቀረበ ሲሆን ምክርቤቱም ይህን በመገንዘብ ስምምነቶቹን አጽድቆልናል፡፡ የሚፈረሙት ስምምነቶች ለሀገራችን ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ በማስገኘት በኩልም ይሁን ከፍተኛ የስራ እድል በመፍጠር በኩል ትልቅ ድርሻ የሚኖራቸው ይሆናል፡፡ከምንሰጣቸው ሰባት […]
Read More

ለክልሎች ሲከፈል የነበረው የሮያሊቲ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተነሳ

የሚሰሩ ጠንካራ እጆች ሁሌም ድጋፍ ይገባቸዋል።የባህላዊ እና አነስተኛ ወርቅ አምራቾቻችን ለሀገራችን የማዕድን ክፍለ ኢኮኖሚ ዋልታ ሆነው ዘመናትን እያሻገሩን ይገኛሉ። እነሱን በተለያየ መንገድ መደገፍ ፣ከትከሻቸው ላይ ጫናዎችን ማቃለል ከእኛ የሚጠበቅ ኃላፊነት ነው። የክልሎቻችን ርእሰ መስተዳድሮች በባህላዊ መንገድ ወርቅ እያመረቱ ለባንክ ለሚያቀርቡት አምራቾች ለክልል ሲከፍሉ የነበረውን የሮያሊቲ ክፍያን ሙሉ በሙሉ አንስተዋል። ይህ እርምጃ ለባህላዊ የማዕድን ምርት እንደሀገር […]
Read More

በማዕድን ዘርፍ ህግና ስርዓትን ለማስከበርና ህገወጥ እንቅስቃሴዎችን ስርዓት ለማስያዝ ይሰራል

በማዕድን ዘርፍ ህግና ስርአትን ማስከበርና ህገወጥ እንቅስቃሴዎችን ስርአት ማስያዝ የቀጣዩ አመት እቅድ ስኬት ዋነኛው ግብአት የሚሆን ነው።ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የፀጥታና የቁጥጥር ስራዎችን በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል። ስምምነቱም ከዛሬ ጀምሮ ወደ ተግባር የሚገባ ነው። በስምምነቱ መሰረትም በድንበር አካባቢዎች ህገወጥ የወርቅ ዝውውርና ለመከላከል ጠንካራ ቁጥጥር የሚደረግ ሲሆን ወርቅ ወይም ሌሎች ማዕድናት በሚወጣባቸው አካባቢዎች […]
Read More
MoM