Category: Insights

ማዕድን ከሚወጣባቸው በርካታ ሀገራት ኢትዮጵያን የተረጋጋች እና ሠላማዊ ነች

የኖርዌዩ አኮቦ ሚኔራልስ ኩባንያ በኢትዮጵያ ሰገሌ የወርቅ ማዕድን ቦታ ወርቅ እና አብረው የሚገኙ ማዕድናትን ለማውጣት የሚያስችለውን ፈቃድ አግኝቶ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የአኮቦ ሚኔራልስ ኩባንያ ኃላፊ ጆርገን ኤቭጄን÷ኩባንያቸው በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋይ ለማፍሰስ ሲወስን እንዴት ግጭት በተቀሰቀሰበት የጦር ቀጠና ትሄዳላችሁ የሚሉ ጥያቄዎች ከሌሎች አቻ ኩባንያዎች ሲቀርብላቸው እንደነበር ተናግረዋል፡፡ ከኩባንያዎቹ የማስጠንቀቂያ አስተያየቶች በተጨማሪ አዲስ አበባ በአሸባሪው እጅ ወድቃለች […]
Read More

ከማዕድን ዘርፍ 681 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት (2013) ከማዕድን ምርቶቻችን 681 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ አግኝተናል። ይህም ባለፋት ዓመታት ከተገኘው የውጭ ምንዛሪ ትልቁ በመሆን ተመዝግቧል። በቀጣይ ዓመትም ከዘርፉ ከዚህ የተሻለ ለማግኘት እቅድ አስቀምጠን ወደ ተግባር ገብተናል። ያሰብነውን ሳናሳካ እረፍት የለንም! ያሰብነውን እንደምናሳካና የማአድን ሀብታችንም የኢኮኖሚያችን ዋልታ እንደሚሆን እየሄድንበት ያለው መንገድ የሚታይ ምስክር ነው።
Read More

ኢትዮጵያ በዓለምአቀፍ ፍርድ ቤት አሸነፈች

ኢትዮጵያ በዓለምአቀፍ ፍርድ ቤት በICL ((Israel Chemical Limited) በተባለ የፖታሽ ማዕድን አውጪ ኩባንያ የተመሰረትባትን የ300 ሚሊዮን ዶላር ክስ በትናንትናው ዕለት በአሸናፊነት ተወጥታለች። ክሱ የቀረበበትና ይግባኝ የማይባልበትን ፍርድ የሰጠው በሄግ ኔዘርላንድ የሚገኘው ዓለምአቀፍ የግልግል ዳኝነት ፍርድ ቤት (Permanent Court of Arbitration) ነው በክርክሩ ሂደት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መንገድ ተሳታፊ ለነበራችሁ ሁሉ፤ በተለይም የማዕድን እና ነዳጅ ሚንስቴርና […]
Read More

ኢትዮጵያ ከማዕድን ሀብቷ እያገኘች ያለችው ገቢ በከፍተኛ መጠን ጭማሪ እያሳየ ይገኛል

በተያዘው አመትም በታሪካችን ከፍተኛውን ገቢ ከማአድን ዘርፍ አግኝተናል።  በ11 ወር ብቻ ከ668 ሚሊዮን ዶላር በላይ አግኝተናል። በቀጣይ አመትም ከዘርፉ 1.5 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት እቅድ አስቀምጠን ከክልሎች ጋር መግባባት ላይ ደርሰናል። እቅዳችን እንዲሳካም በዘርፉ እየታዩ ያሉ ችግሮችን ማስተካከል ከኛ የሚጠበቅ ተግባር ነው።በማዕድን ማውጫ አካባቢዎች የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮችን በተመለከተ በሰላም ሚኒስቴር በኩል መፍትሄ የሚያገኝ መሆኑን መግባባት ላይ […]
Read More

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የከሰል ድንጋይ ፋብሪካ መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

የድንጋይ ከሰልን በሀገር ውስጥ ለማምረት ላሰብነው ሀሳብ ሁለተኛውን እርምጃ ተራምደናል። በዛሬው እለትም ከቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን በአሶሳ ሁለተኛውን የከሰል ድንጋይ ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታ አስጀምረናል ። ፋብሪካውን NOC የሚያስገነባውና በ11 ወራት የሚጠናቀቅ ይሆናል። በቀጣይ ቀናትም በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች ተጨማሪ የድንጋይ ከሰል ማምረቻዎችን ግንባታ እናስጀምራለን።  ፋብሪካዎቹ ማምረት ሲጀምሩ ሀገራዊ የማምረት አቅማችን […]
Read More

ባለፉት 10 ወራት በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ነበሩ ተባለ

ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሃብት ውሃ መስኖና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር የ10 ወራትን አፈጻጸሙን ገምግሟል፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች ስራ አቁመው የነበሩ ኩባንያዎች ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡ በገቡት የስራ ውል መሰረት ወደ ስራ ያልገቡ የምርትና የምርመራ ፈቃዶችን ውላቸው እንዲቋረጥ ተደርጓል፡፡ የማዕድን ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ወ/ሮ ስመኝ ውቤ እንደተናገሩት አላቂ የሆነው የማዕድን […]
Read More

የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ::

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዘመናዊ የግብይት ሥርዓት ለማካሄድ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። ስምምነቱን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና አቶ ወንድማገኘሁ ነገራ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሚያዚያ 29 ቀን 2013 ዓ.ም በሀያት ሬጀንሲ ሆቴል በተካሄደው መርሃግብር ላይ ተፈራርመዋል። የመግባቢያ ሰነዱ ዋና ዓላማ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ […]
Read More

በማዕድን ዘርፍ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለማስቀረትና ለመከላከል የሁሉም ሚና ከፍተኛ ነው ተባለ!

የፌዴራል የስነምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን በማዕድን ዘርፍ የሚስተዋለውን ተግዳሮቶችን “national study on the prevention of corrupt practices in the mining sector” በሚል ባስጠናው ጥናት ላይ የሚንስቴር መስሪያ ቤቱ እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ በጥናቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ስመኝ ውቤ ‹‹ማዕድን የማይተካ የተፈጥሮ ሃብት በመሆኑ ዘርፉ […]
Read More

የማዕድን ዘርፉን ክፍተት በሚሞሉ የስርዓተ ትምህርት ቀረጻ ላይ የምክክር መድረክ እየተደረገ ነው

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር በሚኔራል፣ በፔትሮሊየምና ፔትሮኬሚካል ኢንጂነሪግ የሁለተኛ ዲግሪ የስረዓተ ትምህርት ቀረጻ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እየተደረገ ነው፡፡ የትምህርት ዘርፎቹ በዘርፍ ያለውን የባለሙያ እጥረት የሚፈታ ነው፡፡ የትምህርት አሰጣጡ ከንድፈ-ሃሳብ በዘለለ በተግባር የሚሰጥ ነው፡፡ በቀጣዮቹ 10 አመታት ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ 675 ተማሪዎችን ለማስተማር እቅድ ተይዟል፡፡ በዘንድሮው አመትም 50 ተማሪዎችን ለመቀበል የቅድመ […]
Read More

የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዘመን የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ ነው

ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለመጠቀም የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ በወረቀት የሚያዙ መረጃዎች የመበላሸት፣ የመቀደድ፣ የመጥፋት እድላቸው ሰፊ ነው፡፡ ፈልጎ ለማግኘት አዳጋች ናቸው፡፡ ስልጠና የወረቀት ፋይል የመረጃ አያያዝ ስርዓት የሚቀይር ነው፡፡ በሶፍትም ሆነ በሃርድ ኮፒ የሚመጡ መረጃዎችን ማስገባት የሚያስችል አቅም የሚፈጥር ነው፡፡ ስልጠናው ሲጠናቀቅ ሙሉ በሙሉ ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓቱ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመዝገብ […]
Read More
MoM