Category: Insights

የሴቶች ቀን ተከበረ

በሐገራችን ለ45ኛ በዓለም ደግሞ ለ110ኛ ጊዜ የተከበረውን የሴቶች ቀን ማርች 8 አከበረ፡፡ የዘንድሮው የዓለም የሴቶች ቀን እየተከበረ ያለው ‹‹የሴቶችን መብት የሚያስከብር ማህበረሰብ እንገንባ›› የሚል መሪ ነው፡፡ የማዕድን ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ወ/ሮ ስመኝ ውቤ በመክፈቻ ንግግራቸው በሴቶች ላይ የሚደርሱ ዘርፈ ብዙ ጥቃቶችን ለማስቆም በተለይም ለእኩል ስራ እኩል ክፍያ በማለት በ19ኛው ክፍለ ዘመን ትግላቸውን በመጀመር ዛሬ ለደረስንበት […]
Read More

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የዘርፉን የሰባት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ከተቋሙና ከተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች ጋር የዘርፉን የሰባት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ቀርቧል። ከባለፈው በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በተሻለ ሁኔታ ከዘርፉ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ማግኘት ተችሏል። በተደረገው ተቋማዊ ሪፎርም ተግባራት በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የማዕድን ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ወ/ሮ ስመኝ ገልጸዋል። መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት የሠጠው በመሆኑ አመራሩና ሠራተኛው በጋራ ተናቦ […]
Read More

125 የአደዋ ቀን ተከበረ

ከኢትዮጵያዊያንም አልፎ ለመላው ጥቁር ህዝቦች ኩራት ለሆነው ለ125ኛው የአድዋ ድል በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!! አድዋ የብሔራዊ ኩራታችን ምንጭ!
Read More

የድንጋይ ከሰልን ለማቅረብ በቅንጅት መስራት ይገባል ተባለ

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር እና የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሲሚንቶ ፋብሪካ ሃላፊዎችና ከድንጋይ ከሰል አምራቾች ጋር ውይይት አካሄዱ፡፡ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች የድንጋይ ከሰልን በሃይል ምንጭንት ይጠቀማሉ፡፡ የድንጋይ ከሰልን ከውጭ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በማስገባት የሚጠቀሙት ፋብሪካዎች በአሁኑ ጊዜ በሐገር ውስጥ የሚመረተውን የድንጋይ ከሰል ከ40 እስከ 60 ፐርሰንት መጠቀም የጀመሩ ሲሆን በሂደት ሙሉ በሙሉ የአገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል ለመጠቀም የሚያስችል […]
Read More

በማዕድንና ነዳጅ ሚ/ር የማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ በክብርት ወ/ሮ ስመኝ ውቤ የተመራ የልዑካን ቡድን በምዕራብ አፍሪካዊት ሀገር ማሊ የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አደረገ

ጉብኝት ያዘጋጀው ‘Allied Gold Cop’ የተባለ የማዕድን ልማት ኩባንያ ሲሆን ኩባንያው በቤንሻንጉል-ጉምዝ፣ አሶሳ ዞን፣ ኩርሙክ ወረዳ ዲሽ እና አሻሽሬ በተባሉ ቦታዎች ላይ በከፍተኛ ደረጃ ሊለሙ የሚችሉ ሁለት (2) የወርቅ ክምችት ምርመራ በማድረግ በቅርቡ ወደ ልማት ለመሸጋገር የምርት ፈቃድ ለመውሰድ የተዘጋጀ ኩባንያ ነው፡፡ ሰባት አባላትን የያዘው የልዑካን ቡድኑ የተውጣጣው ከማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር፣ ከክልሉ ማዕድን ልማት ኤጀንሲ፣ […]
Read More

በማህበረሰብ ልማት ፈንድ የተሰራ ፕሮጀክት ተመረቀ::

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ከድሬዳዋ ከተማ ጋር በመተባበር የኤሌክትሪክ አገልግሎት ፕሮጀክት አስመረቀ።የማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ስመኝ ውቤ እና የድሬዳዋ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ፕሮጀክቱን መርቀው ከፍተውታል። የተመረቀው ፕሮጀክት በድሬዳዋ ከተማ ለ700 የገንደ ሪጌ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው፡፡ ፕሮጀክቱ 1.8 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት ሲሆን ገንዘቡ የተገኘው ፓዮኔር ከተባለ የሲሚንቶ ኩባንያ ነው።የማዕድን ኩባንያዎች ማዕድንን […]
Read More

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የዘርፍ የ10 ዓመት የልማት ዕቅድና የ6ወር ዕቅድ አፈጻጸም ውይይት እየተካሄደ ነው

በማዕድንና ነዳጅ ዘርፎች የማዕድን የምርት አቅርቦት በማሳደግ ዙሪያ የተሰሩ ስራዎች ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ10 ዓመት መሪ የልማት እቅድ እና የ2013 ዓ.ም የ6 ወር የእቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ውይይት የተደረገው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሃብት ውሃ መስኖና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ነው ፡፡ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ሚንስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሚኒስቴር መስሪያ […]
Read More
MoM