Category: News

MINTEX Ethiopia 2025

MINTEX Ethiopia 2025 is coming! November 13–16, 2025 Addis International Convention Center, Addis Ababa Ethiopia’s 4th Mining & Technology Expo will bring together: Global mining leaders Investors & innovators Technology providers & industry experts Explore opportunities. Share knowledge. Shape the future of mining in Africa. Register now & be part of the transformation. #MINTEX2025 #Mining […]
Read More

“ ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ትልልቅ መኪኖች (ትራክ) ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት የተከለከለ ነው “ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

                                              “ ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ትልልቅ መኪኖች (ትራክ) ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት የተከለከለ ነው “ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ […]
Read More

በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር ምርት ምረቃ፡፡

                በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር ምርት ተመረቀ፡፡ በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን ሊትር የማምረት አቅም የሚኖረውን ሁለተኛውን ዙር አስጀምረናል። ከፈሳሽ […]
Read More

የማዕድን ሚኒስቴር ለአማራ ክልል 5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

በአሸባሪው የህዋሃት ቡድን ምክንያት በጦርነቱ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚውል የተለያዩ የቢሮ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በጦርነቱ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ ለክልሉ መንግስት አስረክቧል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አማካሪ አቶ ደሳለኝ አስራደ ሲሆኑ የአሸባሪው የህዋሃት ቡድን ባደረሰብን ወረራና ግፍ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የክልላችን ህዝቦች መልሶ ለማቋቋም እያደረግን ላለው ጥረት የሚያግዝ በመሆኑ ምስጋናችን […]
Read More

የማዕድን ዘርፍን ዋና የዕድገት ምንጭ ለማድረግ በቅንጅት ይሰራል ተባለ፡፡

የማዕድን ሚኒስቴር የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር ጋር ግምገማና ውይይት ተካሄዷል፡፡ በዘርፉ ባለፉት ሶስት ወራት ተጨባጭ ውጤት የተመዘገበበት መሆኑም ተጠቅሷል፡፡ የዘርፉ የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም በማዕድን ምርት አቅርቦት በከፊል የከበሩ የጌጣጌጥ ማዕድናት ከዕቅድ በላይ አፈጻጸም ተመዝግቧል፡፡ በኢንዱስትሪ ግብዓቶች ምርት በሲሚንቶ ምርትና አቅርቦት የነበረው ችግር በመፍታት በቀን እየተመረተ ያለውን 160,000 ሺ ቶን ወደ 240,000ሺ […]
Read More

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮች እና ሠራተኞች የ3 ወር ስራ ግምገማ እና የቀጣይ 3ወር እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ

እድገትን መመኘት ብቻውን በቂ አይሆንም ፤ ያቀድነውን ለመፈፀም መትጋት ይጠበቃል። የማዕድን ሚኒስቴር የተሰጠው ኃላፊነትን ለመፈፀም ቅንጅትን ዋነኛ ማዕከሉ አድርጓል። በቅንጅት የማዕድን ወጪ ንግድን እናሳድጋለን ፤ከዚህ በሻገርም ከውጪ የሚገቡ የማዕድን ምርቶችን በሀገር ወስጥ ለማምረት ትክክለኛው መንገድ ላይ እንገኛለን። ይህ ሁሉ ሀሳብ ያለ ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ሰራተኞች የሚሳካ አይደለም፤ህልማችን ከሰራተኞቻችን ጋር በቅንጅት የምናሳካው ነው። ባለፉት ሁለት ቀናት የሚኒስቴር […]
Read More

የከፍተኛ ማዕድን ምርት ፈቃድ ተሰጠ

ከ6 የማዕድን ኩባንያዎች ጋር የምርት ፈቃድ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ኢ/ር ታከለ ኡማ እና የኩባንያዎቹ ስራ አስኪያጆች ተፈራርመዋል፡፡ ኩባንያዎቹ ፈቃድ የተሰጣቸው የማዕድን ፍለጋውን አጠናቀውና አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማሟላት ነው፡፡ ኩርሙክ ጎልድ ማይን ፣ኢትኖ ማይኒንግ እና ኦሮሚያ ማይኒንግ ኩባንያዎች የወርቅ ምርት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል፡፡ አሊ ሀሚል ካሐዲም የብሮሚን እና ክሎሪን ምርት ፈቃድ ወስዷል፡፡ […]
Read More

ለክልሎች ሲከፈል የነበረው የሮያሊቲ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተነሳ

የሚሰሩ ጠንካራ እጆች ሁሌም ድጋፍ ይገባቸዋል።የባህላዊ እና አነስተኛ ወርቅ አምራቾቻችን ለሀገራችን የማዕድን ክፍለ ኢኮኖሚ ዋልታ ሆነው ዘመናትን እያሻገሩን ይገኛሉ። እነሱን በተለያየ መንገድ መደገፍ ፣ከትከሻቸው ላይ ጫናዎችን ማቃለል ከእኛ የሚጠበቅ ኃላፊነት ነው። የክልሎቻችን ርእሰ መስተዳድሮች በባህላዊ መንገድ ወርቅ እያመረቱ ለባንክ ለሚያቀርቡት አምራቾች ለክልል ሲከፍሉ የነበረውን የሮያሊቲ ክፍያን ሙሉ በሙሉ አንስተዋል። ይህ እርምጃ ለባህላዊ የማዕድን ምርት እንደሀገር […]
Read More

በማዕድን ዘርፍ ህግና ስርዓትን ለማስከበርና ህገወጥ እንቅስቃሴዎችን ስርዓት ለማስያዝ ይሰራል

በማዕድን ዘርፍ ህግና ስርአትን ማስከበርና ህገወጥ እንቅስቃሴዎችን ስርአት ማስያዝ የቀጣዩ አመት እቅድ ስኬት ዋነኛው ግብአት የሚሆን ነው።ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የፀጥታና የቁጥጥር ስራዎችን በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል። ስምምነቱም ከዛሬ ጀምሮ ወደ ተግባር የሚገባ ነው። በስምምነቱ መሰረትም በድንበር አካባቢዎች ህገወጥ የወርቅ ዝውውርና ለመከላከል ጠንካራ ቁጥጥር የሚደረግ ሲሆን ወርቅ ወይም ሌሎች ማዕድናት በሚወጣባቸው አካባቢዎች […]
Read More
MoM