Author: momp

የኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒሼቲቭ

የኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒሼቲቭ የ2013 ዓ.ም የመጀመሪያ እና 61ኛ የቦርድ ስብሰባውን ከባለድርሻ አካላት ጋር በሃያት ሬጀንሲ አካሄዷል። በቦርድ ስብሰባው 5ኛ እና 6ኛ የኢኒሼቲቩ ሪፖርት ያለበት ደረጃ የቀረበ ሲሆን በዘርፉ የባለድርሻ አካላት አስተዋፆን ማሳደግ እንደሚገባ ተገልጿል። መንግስት ፖለቲካዊ አመራር እና ድጋፍ መስጠት፣ ህግን ማውጣትና መከታተል ይኖርበታል ።
Read More

63 የማአድን ተቋማት ፈቃድ ተሰረዘ፡፡

የማአድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢ/ር ታከለ ኡማ ፈቃዳቸው በተሰረዘው ተቋማትና በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የማድን ፈቃድ አውጥተው በተገቢው መልኩ ጥቅም ላይ ያላዋሉ ተቋማት ላይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እርምጃ መውሰዱንም ኢ/ር ታከለ ገልጸዋል፡፡ በተገቢው ወቅት የተሰጣቸውን ፈቃድ ያለማደስ፣ በውል የገቡትን ግዴታ ባለማክበር፣ከአቅም በታች በማምረት  እንዲሁም የሮያሊቲ ክፍያ ባለመፈጸም ምክንያት የተሰጣቸው ፈቃድ እንዲሰረዝ ምክንያት ሆኗል፡፡ ፈቃዳቸው ከተቋረጠው […]
Read More
MoM