MINTEX Ethiopia 2025 is coming! November 13–16, 2025 Addis International Convention Center, Addis Ababa Ethiopia’s 4th Mining & Technology Expo will bring together: Global mining leaders Investors & innovators Technology providers & industry experts Explore opportunities. Share knowledge. Shape the future of mining in Africa. Register now & be part of the transformation. #MINTEX2025 #Mining […]
“ ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ትልልቅ መኪኖች (ትራክ) ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት የተከለከለ ነው “ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ […]
PM Abiy Ahmed Inaugurates First Phase of the Ogaden Liquified Natural Gas (LNG) Project in Somali Region, Launches Second Phase (October 3/2025 Ministry of Mines) Prime Minister Abiy Ahmed has inaugurated the first phase of the Ogaden Liquified […]
በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር ምርት ተመረቀ፡፡ በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን ሊትር የማምረት አቅም የሚኖረውን ሁለተኛውን ዙር አስጀምረናል። ከፈሳሽ […]
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዩሪያ ማዳበሪያ እና የጎዴ ነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎች ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ (መስከረም 22 ቀን 2017 ዓ.ም ማዕድን ሚኒስቴር) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዩሪያ ማዳበሪያ እና የጎዴ ነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎች ግንባታ መሰረት ድንጋይ አስቀመጡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ለኢትዮጵያዊያን ሁሉ የሚያኮራ ታሪካዊ ሁነት […]
MINTEX-ETHIOPIA The 4th Mining and Technology Expo to be Held from November 13–16, 2025 at the Addis International Convention Center. (Addis Ababa, September 23, 2025 – Ministry of Mines) The Fourth Mining and Technology Expo will take place from November 13–16, 2025 G.C (Hidar 4–7, 2018 E.C.) at the Addis International Convention Center. The Expo […]
ኢትዮጵያ በጂኦተርማል ኃይል ዘርፍ ያላት እምቅ ሀብት በመንግሰትም ይሁን በግሉ ዘርፍ ጥቅም ላይ ሲውል ለሀገራችን የሀይል አቅርቦት ተጨማሪ አቅም ይሆናል። ባለፉት አመታት በአርሲ ኢተያ የጂኦተርማል ኃይል ለማምረት አንቅስቃሴ ላይ የቆየው TM Geothermal operation PLC.(TMGO) በመጀመሪያው ምእራፍ ላይ 50 ሜ.ዋት ኃይል የሚያመነጭ ሲሆን ኩባንያው በዛሬው እለት የእንፋሎት ኃይል ማመንጫ ግንባታውን ለማከናወን ከMitsubishi Corporation እና SEPCOlll Electric […]
የጨው ምርትና ግብይት ላይ ያተኮረ እንዲሁም የምርት ሂደቱ በዜጎች ጤና ላይ ባለው ተጽእኖ ዙሪያ የንግድ ሚኒስቴር እና የማዕድን ሚኒስቴር ባለሙያዎች በትብብር ጥናት አድርገዋል፤ባለሙያዎቹ በርካታ ግብአቶችንና ግኝቶችን ለይተዋል:: በዛሬው እለትም ከንግድ ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ ጋር አፋር ሰመራ ተገኝተን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ እና ሌሎች የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የጥናቱ ሙሉ አውድ ላይ መግባባት […]
የግንባታ ግብዓቶችን በመጠንና በጥራት እንዲቀርቡ ማድረግ ፣ የወጭ ንግድ ምርቶችን በጥራት እና ብዛት መጨመር ላይ የተሰሩ ስራዎችን እንዲሁም አጠቃላይ የማዕድን ሀብታችን ጥቅም ላይ እየዋለበት ያለበትን መንገድ የገመገምን ሲሆን አፈፃፀሙም መልካም የሚባልና ከፍተኛ ተስፋ የሚታይበት ነው:: ቀጣይ ጊዜያችን የማዕድን ምርታችን በመጠንና ጥራት አሳድገን ለአለም ገበያ የምናቀርብበትና ለሀገራችን የውጪ ምንዛሪ ማገር የምንሆንበት እንዲሁም ከውጭ የሚናስገባቸውን ምርቶችም በሂደት […]
የጣልያን አምባሳደር Agostino Palese ከማዕድን ሚኒስቴር ኢንጅነር ታከለ ኡማ ጋራ ባካሄዱት ውይይት የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለመስጠት ተስማምተዋል፡፡ ድጋፉ በአሶሳ ለሚገነባው የዕምነበረድ ፓርክ እንዲሁም የአሶሳ የዕምነበረድ ማሰልጠኛን ለመደገፍ የሚውል ነው፡፡በተጨማሪም ከቀጣዩ ሳምንት ጀምሮ የዕምነበረድ ሙያ ሰልጣኞች ወደ ጣልያን በመሄድ ስልጠና የሚያገኙ ይሆናል፡፡የተማረ የሰው ኃይላችንን ለማሳደግ የምንሰራው ስራም በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል፡፡


