Blog Standard

MINTEX Ethiopia 2025

MINTEX Ethiopia 2025 is coming! November 13–16, 2025 Addis International Convention Center, Addis Ababa Ethiopia’s 4th Mining & Technology Expo will bring together: Global mining leaders Investors & innovators Technology providers & industry experts Explore opportunities. Share knowledge. Shape the future of mining in Africa. Register now & be part of the transformation. #MINTEX2025 #Mining […]
Read More

“ ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ትልልቅ መኪኖች (ትራክ) ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት የተከለከለ ነው “ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

                                              “ ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ትልልቅ መኪኖች (ትራክ) ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት የተከለከለ ነው “ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ […]
Read More

በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር ምርት ምረቃ፡፡

                በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር ምርት ተመረቀ፡፡ በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን ሊትር የማምረት አቅም የሚኖረውን ሁለተኛውን ዙር አስጀምረናል። ከፈሳሽ […]
Read More

የዩሪያ ማዳበሪያ እና የጎዴ ነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎች ግንባታ የመሰረት ድንጋይ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዩሪያ ማዳበሪያ እና የጎዴ ነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎች ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ (መስከረም 22 ቀን 2017 ዓ.ም ማዕድን ሚኒስቴር) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዩሪያ ማዳበሪያ እና የጎዴ ነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎች ግንባታ መሰረት ድንጋይ አስቀመጡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ለኢትዮጵያዊያን ሁሉ የሚያኮራ ታሪካዊ ሁነት […]
Read More

MINTEX2025-ETHIOPIA

MINTEX-ETHIOPIA The 4th Mining and Technology Expo to be Held from November 13–16, 2025 at the Addis International Convention Center. (Addis Ababa, September 23, 2025 – Ministry of Mines) The Fourth Mining and Technology Expo will take place from November 13–16, 2025 G.C (Hidar 4–7, 2018 E.C.) at the Addis International Convention Center. The Expo […]
Read More

ኢትዮጵያ በጂኦተርማል ኃይል ዘርፍ ያላትን እምቅ ሀብት ለማልማት ይሰራል!

ኢትዮጵያ በጂኦተርማል ኃይል ዘርፍ ያላት እምቅ ሀብት በመንግሰትም ይሁን በግሉ ዘርፍ ጥቅም ላይ ሲውል ለሀገራችን የሀይል አቅርቦት ተጨማሪ አቅም ይሆናል። ባለፉት አመታት በአርሲ ኢተያ የጂኦተርማል ኃይል ለማምረት አንቅስቃሴ ላይ የቆየው TM Geothermal operation PLC.(TMGO) በመጀመሪያው ምእራፍ ላይ 50 ሜ.ዋት ኃይል የሚያመነጭ ሲሆን ኩባንያው በዛሬው እለት የእንፋሎት ኃይል ማመንጫ ግንባታውን ለማከናወን ከMitsubishi Corporation እና SEPCOlll Electric […]
Read More

የጨው ምርትና ግብይት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

የጨው ምርትና ግብይት ላይ ያተኮረ እንዲሁም የምርት ሂደቱ በዜጎች ጤና ላይ ባለው ተጽእኖ ዙሪያ የንግድ ሚኒስቴር እና የማዕድን ሚኒስቴር ባለሙያዎች በትብብር ጥናት አድርገዋል፤ባለሙያዎቹ በርካታ ግብአቶችንና ግኝቶችን ለይተዋል:: በዛሬው እለትም ከንግድ ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ ጋር አፋር ሰመራ ተገኝተን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ እና ሌሎች የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የጥናቱ ሙሉ አውድ ላይ መግባባት […]
Read More

ከሁሉም ክልል የማዕድን ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የ8 ወር የሥራ አፈፃፀም ተገመገመ።

የግንባታ ግብዓቶችን በመጠንና በጥራት እንዲቀርቡ ማድረግ ፣ የወጭ ንግድ ምርቶችን በጥራት እና ብዛት መጨመር ላይ የተሰሩ ስራዎችን እንዲሁም አጠቃላይ የማዕድን ሀብታችን ጥቅም ላይ እየዋለበት ያለበትን መንገድ የገመገምን ሲሆን አፈፃፀሙም መልካም የሚባልና ከፍተኛ ተስፋ የሚታይበት ነው:: ቀጣይ ጊዜያችን የማዕድን ምርታችን በመጠንና ጥራት አሳድገን ለአለም ገበያ የምናቀርብበትና ለሀገራችን የውጪ ምንዛሪ ማገር የምንሆንበት እንዲሁም ከውጭ የሚናስገባቸውን ምርቶችም በሂደት […]
Read More

በኢትዮጵያ የጣሊያን አማባሳደር የ20ሚሊየን ብር ድጋፍ ለመስጠት ቃል ገቡ

የጣልያን አምባሳደር Agostino Palese ከማዕድን ሚኒስቴር ኢንጅነር ታከለ ኡማ ጋራ ባካሄዱት ውይይት የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለመስጠት ተስማምተዋል፡፡ ድጋፉ በአሶሳ ለሚገነባው የዕምነበረድ ፓርክ እንዲሁም የአሶሳ የዕምነበረድ ማሰልጠኛን ለመደገፍ የሚውል ነው፡፡በተጨማሪም ከቀጣዩ ሳምንት ጀምሮ የዕምነበረድ ሙያ ሰልጣኞች ወደ ጣልያን በመሄድ ስልጠና የሚያገኙ ይሆናል፡፡የተማረ የሰው ኃይላችንን ለማሳደግ የምንሰራው ስራም በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል፡፡
Read More